top of page
Search

በፈውስ ስም በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ወሲባዊ ጥቃቶች

Updated: Feb 8, 2024

ከዕለቱ ዜናዎችና መረጃዎች የተቀነጨበ 👉 ያድምጡ     AH online radio & Podcast



ree

‘እንፈውሳችኋለን’ በሚል ሰበብ ሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ወሲባዊ ጥቃቶችን በምርመራ እንደደረሰበት ቢቢሲ አስታውቋል፡፡


በሱዳን እና በሌሎችም አገራት ሃይማኖትን መሠረት በማድረግ ሴቶችን እንፈውሳችኋለን በሚል ጾታዊ ብዝበዛ እና ጥቃት እንደሚፈጸም ቢቢሲ ባደረገው የምርመራ ዘገባ እንዳአጋለጠ አስታውቋል።


በሱዳን እና በሞሮኮ ከ80በላይ ሴቶች በዚህ ሁኔታ እንደተደፈሩ እና ጥቃት እንደደረሰባቸው ገልጸዋል። ይህንን ድርጊት ያጋለጠው የምርመራ ዘገባ መነጋገሪያ ሆኖ ሰንብቷል።  





ባለ 4 አፖል ሶላር Solar Energy panel
Buy Now




 
 
 

Comments


Post: Blog2 Post
bottom of page